Food companies are in the business of making money. Could they have been making me sick? Food as Medicine
Author Archives: Melkamushanbel
ግጥም
ትስማ ኢትዮጵያዬ ገንዘብ ላይተምነው ሺ ዶላር ቢንጋጋ፣ምነው? አሳነስንው የሰላምን ዋጋ።በጅ የያዙት ወርቅ ከመዳብ ኦንዲሉ፣የነሱን ሰጥተው የኛን እያስጣሉ፣በኛ ሰላም እጦት ቁጭ ብለው ‘የበሉ፣ድስኩር ሰጥተውን እኛን እያባሉ፣ስንቱ የሀገር ልጅ ከቤት ወ’ተው አሉ፣መለየት አቅቶን ግርዱን ከእህሉ፣አደባለቁብን ስልጡን ነን እያሉ።እስኪ ሰዎች ቁሙ ልጇን አጣሩኝ፣ሰላም ሰላም ልበል ድንገት ቢሰሙኝ።ሁላችን እንዘምር ስለ ፍቅር ብለን፣ኢትዮጵያ እንበል በአንድነት ቁመን፣ቋሚ ስራ አንስራ በሕይወትContinue reading “ግጥም”